ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3

ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3 አማ05

ዘርህን አበዛዋለሁ፤ ታላቅ ሕዝብም ይሆናል፤ እባርክሃለሁ፤ ስምህንም ገናና አደርገዋለሁ፤ ለሌሎችም በረከት ትሆናለህ። የሚመርቁህን እመርቃለሁ፤ የሚረግሙህንም እረግማቸዋለሁ፤ በአንተም አማካይነት ሕዝቦች ሁሉ ይባረካሉ።”

Rencana Bacaan dan Renungan gratis terkait dengan ኦሪት ዘፍጥረት 12:2-3