1
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
የአሮንም ልጆች ናዳብና አብዩድ በየራሳቸው ጥናውን ወስደው እሳት አደረጉበት፤ በላዩም ዕጣን ጨመሩበት፤ በእግዚአብሔርም ፊት እግዚአብሔር ያላዘዛቸውን ሌላ እሳት አቀረቡ።
Bandingkan
Telusuri ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
ሙሴም አሮንን፥ “እግዚአብሔር፦ ወደ እኔ በሚቀርቡ እመሰገናለሁ፤ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ደነገጠ።
Telusuri ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥቶ በላቸው፤ በእግዚአብሔርም ፊት ሞቱ።
Telusuri ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
Beranda
Alkitab
Rencana
Video