1
ዮሐንስ 20:21-22
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ኢየሱስም እንደ ገና፣ “ሰላም ለእናንተ ይሁን! አብ እኔን እንደ ላከኝ፣ እኔም እናንተን እልካችኋለሁ” አላቸው። ይህን ካለ በኋላም፣ እፍ አለባቸውና እንዲህ አላቸው፤ “መንፈስ ቅዱስን ተቀበሉ።
Bandingkan
Telusuri ዮሐንስ 20:21-22
2
ዮሐንስ 20:29
ኢየሱስም፣ “አንተ ስላየኸኝ አምነሃል፤ ሳያዩ የሚያምኑ ግን ብፁዓን ናቸው” አለው።
Telusuri ዮሐንስ 20:29
3
ዮሐንስ 20:27-28
ከዚያም ቶማስን፣ “ጣትህን ወደዚህ አምጣ፤ እጆቼንም ተመልከት፤ እጅህን ዘርጋና በጐኔ አስገባ፤ አትጠራጠር፤ እመን” አለው። ቶማስም፣ “ጌታዬ፤ አምላኬም!” አለው።
Telusuri ዮሐንስ 20:27-28
Beranda
Alkitab
Rencana
Video