YouVersion logo
Ikona pretraživanja

ወደ ቈላስይስ ሰዎች 3:16-17

ወደ ቈላስይስ ሰዎች 3:16-17 መቅካእኤ

የክርስቶስ ቃል በሙላት በእናንተ ይኑር፤ በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ ተማማሩ፤ ተመካከሩም፤ በመዝሙርና በውዳሴ በመንፈሳዊም ዝማሬ በልባችሁ በማመስገን ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ በኢየሱስ በኩል እግዚአብሔር አብን እያመሰገናችሁ፥ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት።

Besplatni planovi za čitanje i nadahnuti sadržaji povezani s temom ወደ ቈላስይስ ሰዎች 3:16-17