Logo YouVersion
Îcone de recherche

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39

የማቴዎስ ወንጌል 22:37-39 መቅካእኤ

እርሱም እንዲህ አለው “‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፥ በፍጹም ነፍስህ፥ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ።’ ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርሷም ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ፤’ የምትለው ናት።

Plans de lecture et méditations gratuites relatifs àየማቴዎስ ወንጌል 22:37-39