Logo YouVersion
Îcone de recherche

የማቴዎስ ወንጌል 13:44

የማቴዎስ ወንጌል 13:44 አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “መንግሥተ ሰማይ በእርሻ ውስጥ የተሸሸገውን ሀብት ትመስላለች። አንድ ሰው ይህን ሀብት ባገኘው ጊዜ መልሶ ደበቀው፤ ከደስታውም ብዛት የተነሣ ሄደና ያለውን ሁሉ ሸጦ ያንን እርሻ ገዛ።”

Plans de lecture et méditations gratuites relatifs àየማቴዎስ ወንጌል 13:44