Logo YouVersion
Îcone de recherche

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21

የማቴዎስ ወንጌል 13:20-21 አማ05

በጭንጫማ መሬት ላይ የተዘራው የሚያመለክተው፥ ቃሉን ሰምቶ ወዲያውኑ በደስታ የሚቀበለውን ሰው ነው። ነገር ግን ለጊዜው ነው እንጂ በልቡ ውስጥ ሥር አልሰደደም፤ ስለዚህ በቃሉ ምክንያት አንዳች ችግር ወይም ስደት በደረሰበት ጊዜ ቶሎ ይሰናከላል።

Plans de lecture et méditations gratuites relatifs àየማቴዎስ ወንጌል 13:20-21