Logo YouVersion
Îcone de recherche

የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8

የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8 አማ05

ኢየሱስ አገልጋዮቹን “ጋኖቹን ውሃ ሙሉአቸው” አላቸው፤ እነርሱም እስከ አፋቸው ሞሉአቸው። ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አገልጋዮቹን፦ “በሉ አሁን ቀድታችሁ ለግብዣው ኀላፊ ስጡት” አላቸው፤ እነርሱም ወስደው ሰጡት።

Plans de lecture et méditations gratuites relatifs àየዮሐንስ ወንጌል 2:7-8