Logo YouVersion
Îcone de recherche

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 አማ05

በዚህ ጊዜ የገመድ ጅራፍ አበጀና ሰዎችን ሁሉ፥ ከበጎችና ከበሬዎች ጋር ከቤተ መቅደስ አስወጣቸው፤ የገንዘብ ለዋጮችንም ገንዘብ በተነ፤ ጠረጴዛዎቻቸውንም ገለባበጠ። ርግብ የሚሸጡትንም ሰዎች “ይህን ሁሉ ወዲያ ውሰዱ! የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት!” አላቸው።

Plans de lecture et méditations gratuites relatifs àየዮሐንስ ወንጌል 2:15-16