1
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን አንድ እግዚአብሔር አብ አለን፤ እንዲሁም ነገር ሁሉ በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን።
Vertaa
Tutki 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:6
2
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:1-2
ለጣዖት ስለ ተሠዋ ሥጋ “ሁላችንም ዕውቀት እንዳለን፤” እናውቃለን። ዕውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል። ማንም አንዳች የሚያውቅ ቢመስለው፥ ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም፤
Tutki 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:1-2
3
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:13
ስለዚህ ምግብ ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ፥ ወንድሜን ላለማሰናከል ፈጽሞ ሥጋ አልበላም።
Tutki 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:13
4
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:9
ዳሩ ግን ይህ መብታችሁ ለደካሞች ዕንቅፋት እንዳይሆንባቸው ተጠንቀቁ።
Tutki 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 8:9
Koti
Raamattu
Suunnitelmat
Videot