1
ሮሜ 2:3-4
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
እንግዲህ አንተ ሰው በሌሎች ላይ እየፈረድህ ያንኑ የምታደርግ ከሆነ፣ ከእግዚአብሔር ፍርድ የምታመልጥ ይመስልሃል? ወይስ የእግዚአብሔር ቸርነት ወደ ንስሓ የሚመራህ መሆኑን ሳትገነዘብ፣ የቸርነቱን፣ የቻይነቱንና የትዕግሥቱን ባለጠግነት ትንቃለህ?
Compara
Explorar ሮሜ 2:3-4
2
ሮሜ 2:1
ስለዚህ አንተ በሌላው ላይ የምትፈርድ፣ የምታመካኝበት የለህም፤ በሌላው ላይ በምትፈርድበት ነገር ሁሉ፣ ራስህን ትኰንናለህ፤ ፈራጅ የሆንኸው አንተ ያንኑ ታደርጋለህና።
Explorar ሮሜ 2:1
3
ሮሜ 2:11
እግዚአብሔር ለማንም አያደላምና።
Explorar ሮሜ 2:11
4
ሮሜ 2:13
ምክንያቱም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን የሚባሉት ለሕጉ የሚታዘዙ እንጂ፣ ሕጉን የሚሰሙ አይደሉም።
Explorar ሮሜ 2:13
5
ሮሜ 2:6
እግዚአብሔር “ለእያንዳንዱ እንደ ሥራው ይሰጠዋል”።
Explorar ሮሜ 2:6
6
ሮሜ 2:8
ነገር ግን በራስ ወዳዶች፣ እውነትን ትተው ክፋትን በሚከተሉ ፍርድና ቍጣ ይደርስባቸዋል።
Explorar ሮሜ 2:8
7
ሮሜ 2:5
ነገር ግን በድንዳኔህና ንስሓ በማይገባ ልብህ ምክንያት ትክክለኛ ፍርዱ ሲገለጥ በእግዚአብሔር የቍጣ ቀን በራስህ ላይ ቍጣን ታከማቻለህ።
Explorar ሮሜ 2:5