1
ሐዋርያት ሥራ 22:16
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ታዲያ፣ አሁን ምን ትጠብቃለህ? ተነሥተህ ስሙን እየጠራህ ተጠመቅ፤ ከኀጢአትህም ታጠብ።’
Compara
Explorar ሐዋርያት ሥራ 22:16
2
ሐዋርያት ሥራ 22:14
“እርሱም ቀጥሎ እንዲህ አለ፤ ‘የአባቶቻችን አምላክ ፈቃዱን እንድታውቅ፣ ጻድቁን እንድታይና ቃሉን ከአንደበቱ እንድትሰማ መርጦሃል፤
Explorar ሐዋርያት ሥራ 22:14
3
ሐዋርያት ሥራ 22:15
ስላየኸውና ስለ ሰማኸው ነገር በሰው ሁሉ ፊት ምስክር ትሆነዋለህና።
Explorar ሐዋርያት ሥራ 22:15