1
1 ቆሮንቶስ 4:20
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
ምክንያቱም የእግዚአብሔር መንግሥት የወሬ ጕዳይ ሳይሆን የኀይል ጕዳይ ነው።
Compara
Explorar 1 ቆሮንቶስ 4:20
2
1 ቆሮንቶስ 4:5
ስለዚህ ጊዜው ሳይደርስ በምንም ነገር አትፍረዱ፤ ጌታ እስኪመጣ ጠብቁ። እርሱ በጨለማ ውስጥ የተሰወረውን ወደ ብርሃን ያመጣዋል፤ በሰዎች ልብ ውስጥ ያለውንም ሐሳብ ይገልጠዋል። በዚያ ጊዜ እያንዳንዱ ሰው የሚገባውን ምስጋና ከእግዚአብሔር ዘንድ ይቀበላል።
Explorar 1 ቆሮንቶስ 4:5
3
1 ቆሮንቶስ 4:2
ባለዐደራዎችም ታማኝ ሆነው መገኘት አለባቸው።
Explorar 1 ቆሮንቶስ 4:2
4
1 ቆሮንቶስ 4:1
እንግዲህ ሰው ሁሉ እኛን እንደ ክርስቶስ አገልጋዮችና እንደ እግዚአብሔር ምስጢር ባለዐደራዎች ሊቈጥረን ይገባል።
Explorar 1 ቆሮንቶስ 4:1