1
የማቴዎስ ወንጌል 3:8
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤
Параўнаць
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:8
2
የማቴዎስ ወንጌል 3:17
እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:17
3
የማቴዎስ ወንጌል 3:16
ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:16
4
የማቴዎስ ወንጌል 3:11
እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:11
5
የማቴዎስ ወንጌል 3:10
አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቍኦረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:10
6
የማቴዎስ ወንጌል 3:3
በነቢዩ በኢሳይያስ፦ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና።
Даследуйце የማቴዎስ ወንጌል 3:3
Стужка
Біблія
Планы чытання
Відэа