7ቀናትን ከኢየሱስ ጋር ፀጋعينة

7ቀናትን ከኢየሱስ ጋር ፀጋ

يوم 3 من إجمالي 7

ፀጋና ህግ

ሉቃስ 12:32-34; 13:10-17

  1. የኢየሱስ የፀጋ እንቅስቃሴ እንዴት ነበር በጊዜው የነበረውን ሀይማኖታዊ ድንበር ጥሶ ማለፍ የቻለው?
  2. ኢየሱስ ሴትዮዋን በምን አይነት መንገድ ነበር ነፃ ሊያወጣት የቻለው? 
  3. ኢየሱስ እኔን ነፃ እንዲያወጣኝ የምፈልገው በምን አይነት መንገጎች ነው?