የዮሐንስ ወንጌል 1:9-10

የዮሐንስ ወንጌል 1:9-10 አማ54

ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም ይመጣ ነበር። በዓለም ነበረ፥ ዓለሙም በእርሱ ሆነ፥ ዓለሙም አላወቀውም።