መጽሐፈ ምሳሌ 1:7

መጽሐፈ ምሳሌ 1:7 አማ2000

የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ዕውቀት ለሚያደርጋት ሁሉ መልካም ናት። እግዚአብሔርን መፍራት የዕውቀት መጀመሪያ ነው፥ ሰነፎች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}