ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:6-8

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:6-8 መቅካእኤ

እርሱ የእግዚአብሔር ባሕርይ ኖሮት ሳለ እንኳ ከእግዚአብሔር ጋር እኩልነትን እንደመንጠቅ አድርጎ አልቈጠረውም፤ ነገር ግን እንደ ሰው ሆኖ በመወለድ የባርያን መልክ ይዞ ራሱን ባዶ አደረገ፤ በሰው አምሳል ተገኝቶ፥ በትሕትና ራሱን ዝቅ አደረገ፤ በዚህም የመስቀልን ሞት እንኳ በመቀበል እስከ ሞት ድረስ ታዛዥ ሆነ።

ከ ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:6-8ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች