1ኛ መጽሐፈ ሳሙኤል 13:3

1ኛ መጽሐፈ ሳሙኤል 13:3 መቅካእኤ

ዮናታን ጊብዓ የነበረውን የፍልስጥኤማውያን ጦር ሰፈር መታ፤ ፍልስጥኤማውያንም ይህን ሰሙ። ሳኦልም፥ “ዕብራውያን ይስሙት!” በማለት በሀገሩ ሁሉ መለከት አስነፋ።