የማቴዎስ ወንጌል 7:28-29

የማቴዎስ ወንጌል 7:28-29 አማ05

ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች ተናግሮ ባበቃ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተደነቁ። የተደነቁትም እርሱ እንደ ሕግ መምህሮቻቸው ሳይሆን፥ እንደ ባለሥልጣን ያስተምራቸው ስለ ነበረ ነው።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች