የማቴዎስ ወንጌል 22:1-2

የማቴዎስ ወንጌል 22:1-2 አማ05

እንደገናም ኢየሱስ በምሳሌ እንዲህ እያለ ይነግራቸው ነበር፤ “መንግሥተ ሰማይ ለልጁ የሠርግ ድግስ የደገሰውን ንጉሥ ትመስላለች።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች