ሁለተኛ መጽሐፈ ነገሥት 3:17

ሁለተኛ መጽሐፈ ነገሥት 3:17 አማ05

ምንም ዝናብና ነፋስ ባታዩም፥ ይህ ሸለቆ በውሃ የተሞላ ይሆናል፤ እናንተ፥ የቀንድ ከብቶቻችሁና የጭነት እንስሶቻችሁ ሁሉ የምትጠጡት በቂ ውሃ ታገኛላችሁ።’