1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8

1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8 አማ05

እርሱ ለእናንተ ስለሚያስብ የሚያስጨንቃችሁን ሐሳብ ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። በመጠን ኑሩ፤ ንቁም! ጠላታችሁ ዲያብሎስ የሚውጠውን በመፈለግ እንደሚያገሣ አንበሳ በዙሪያችሁ ይንጐራደዳል።

ከ 1 የጴጥሮስ መልእክት 5:7-8ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች