ልቤ በውስጤ ተጨነቀብኝ፤ የሞት ድንጋጤም በላዬ መጣ። ፍርሀትና እንቅጥቃጤ መጣብኝ፤ ሽብርም ዋጠኝ። እኔም እንዲህ አልሁ፤ “ምነው የርግብ ክንፍ በኖረኝ! በርሬ በሄድሁና ባረፍሁ ነበር፤
መዝሙር 55 ያንብቡ
ያዳምጡ መዝሙር 55
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: መዝሙር 55:4-6
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች