ደግሞም ለምን እንዲህ ትሉኛላችሁ? “ክፉዎች፣ እነሆ፤ ቀስታቸውን ገትረዋል፤ የቅኑን ሰው ልብ በጨለማ ለመንደፍ፣ ፍላጻቸውን በአውታሩ ላይ ደግነዋል። መሠረቱ ከተናደ፣ ጻድቅ ምን ማድረግ ይችላል?”
መዝሙር 11 ያንብቡ
ያዳምጡ መዝሙር 11
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: መዝሙር 11:2-3
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች