ማቴዎስ 5:11-12

ማቴዎስ 5:11-12 NASV

“ሰዎች በእኔ ምክንያት ቢሰድቧችሁ፣ ቢያሳድዷችሁና ክፉውን ሁሉ በሐሰት ቢያስወሩባችሁ ብፁዓን ናችሁ። በሰማይ የምትቀበሉት ዋጋ ታላቅ ስለ ሆነ ደስ ይበላችሁ፤ ሐሤት አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያት እንደዚሁ አሳድደዋቸዋልና።

ተዛማጅ ቪዲዮዎች

ከ ማቴዎስ 5:11-12ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች