ኢዮብ 25

25
በልዳዶስ
1ሹሐዊውም በልዳዶስ እንዲህ ሲል መለሰ፤
2“ገዥነትና ግርማ የእግዚአብሔር ናቸው፤
በሰማይም ከፍታ ሥርዐትን ያደርጋል።
3ሰራዊቱ ሊቈጠር ይችላልን?
ብርሃኑስ የማይወጣው በማን ላይ ነው?
4ሰው በእግዚአብሔር ፊት ጻድቅ ይሆን ዘንድ፣
ከሴትስ የተወለደ ንጹሕ ይሆን ዘንድ ይችላልን?
5በፊቱ ጨረቃ እንኳ ብሩህ ካልሆነች፣
ከዋክብትም ንጹሓን ካልሆኑ፣
6ይልቁን ከብል የሚቈጠር የሰው ልጅ፣
ትል የሆነውማ ሰው ምንኛ ያንስ!”

Currently Selected:

ኢዮብ 25: NASV

ማድመቅ

ያጋሩ

ኮፒ

None

ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ