ዮሐንስ 16:1-2

ዮሐንስ 16:1-2 NASV

“ይህን ሁሉ የነገርኋችሁ እንዳትሰናከሉ ነው። ከምኵራብ ያስወጧችኋል፤ እንዲያውም የሚገድላችሁ ሁሉ እግዚአብሔርን እንዳገለገለ የሚቈጥርበት ጊዜ ይመጣል።