ኤርምያስ 29:11-12

ኤርምያስ 29:11-12 NASV

ለእናንተ ያለኝን ዕቅድ እኔ ዐውቃለሁ” ይላል እግዚአብሔር፤ “ዕቅዱም ፍጻሜው ያማረና ተስፋ የሚሰጣችሁ፣ የሰላም ሐሳብ እንጂ ለክፉ አይደለም። እናንተም ትጠሩኛላችሁ፤ ቀርባችሁ ወደ እኔ ትጸልያላችሁ፤ እኔም እሰማችኋለሁ።

ከ ኤርምያስ 29:11-12ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች