ስለዚህ ኀጢአታችሁን እርስ በርሳችሁ ተናዘዙ፤ ትፈወሱም ዘንድ አንዱ ለሌላው ይጸልይ። የጻድቅ ሰው ጸሎት ኀይል አለው፤ ታላቅ ነገርም ያደርጋል።
ያዕቆብ 5 ያንብቡ
ያዳምጡ ያዕቆብ 5
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: ያዕቆብ 5:16
6 ቀናት
ብርቱና ውጤታማ የጸሎት ህይወትን ለማዳበር የሚረዱ መርሆዎችን እወቅ። ጸሎት - በግል ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር - በህይወታችን እና በዙሪያችን ላይ አዎንታዊ ለውጦችን የምናይበት ቁልፍ ነገር ነው። “Out of This World: A Christian’s Guide to Growth and Purpose” ከተባለው የ David J. Swandt መፅሐፍ የተወሰደ።
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!