ዘፍጥረት 3:2-4

ዘፍጥረት 3:2-4 NASV

ሴቲቱም እባቡን እንዲህ አለችው፤ “በአትክልቱ ስፍራ ካሉት ዛፎች ፍሬ መብላት እንችላለን፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ‘በአትክልቱ ስፍራ መካከል ከሚገኘው ዛፍ ፍሬ እንዳትበሉ፤ እንዳትነኩትም፤ አለዚያ ትሞታላችሁ’ ብሏል።” እባቡም ሴቲቱን እንዲህ አላት፤ “መሞት እንኳ አትሞቱም፤

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}

ከ ዘፍጥረት 3:2-4ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች