ዘፍጥረት 19:36-38

ዘፍጥረት 19:36-38 NASV

ስለዚህ ሁለቱም የሎጥ ሴት ልጆች ከአባታቸው አረገዙ። ትልቋ ልጁ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም የዛሬዎቹ ሞዓባውያን አባት ነው። ትንሿ ልጁም እንደዚሁ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ቤንአሚ ብላ ጠራችው፤ እርሱም የዛሬዎቹ አሞናውያን አባት ነው።

ቪዲዮ ለ {{ዋቢ_ሰዉ}}