በባዕዳን አማልክታቸው አስቀኑት፤ በአስጸያፊ ጣዖቶቻቸውም አስቈጡት። አምላክ ላልሆኑ አጋንንት፦ ላላወቋቸው አማልክት፣ ከጊዜ በኋላ ለተነሡ አማልክት፣ አባቶቻችሁ ላልፈሯቸው አማልክት ሠዉ። አባት የሆነህን ዐለት ከዳኸው፤ የወለደህን አምላክ ረሳኸው።
ዘዳግም 32 ያንብቡ
ያዳምጡ ዘዳግም 32
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: ዘዳግም 32:16-18
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች