ቈላስይስ 2:14-15

ቈላስይስ 2:14-15 NASV

ሲቃወመንና ሲፃረረን የነበረውን የዕዳ ጽሕፈት ከነሕግጋቱ በመደምሰስ፣ በመስቀል ላይ ቸንክሮ ከመንገድ አስወገደው። የገዦችና የባለሥልጣናትንም ማዕርግ በመግፈፍ በመስቀሉ ድል ነሥቶ በአደባባይ እያዞራቸው እንዲታዩ አደረገ።

ከ ቈላስይስ 2:14-15ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች