1 ጴጥሮስ 3:18-19

1 ጴጥሮስ 3:18-19 NASV

እንዲሁም ክርስቶስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ስለ ኀጢአት ሞቷልና፤ ወደ እግዚአብሔር ያቀርባችሁ ዘንድ ጻድቅ የሆነው እርሱ ስለ ዐመፀኞች ሞተ፤ እርሱ በሥጋ ሞተ፤ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ፤ በመንፈስም ሄዶ በወህኒ ቤት ለነበሩ ነፍሳት ሰበከላቸው።

ከ 1 ጴጥሮስ 3:18-19ጋር የተዛመዱ ነፃ የንባብ እቅዶች እና ምንባቦች