1
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:12
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ማንም ወጣትነትህን አይናቀው፤ ይልቅስ በንግግር፥ በኑሮ፥ በፍቅር፥ በእምነት፥ በንጽሕና፥ ለሚያምኑት ምሳሌ ሁን።
對照
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:12 探索
2
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:8
ሰውነትን አካላዊ እንቅስቃሴ ማለማመድ መጠነኛ ጠቀሜታ ቢኖረውም እንኳ እግዚአብሔርን መምሰል ግን የአሁንና የሚመጣውን ሕይወት የተስፋ ቃል ስላለው፥ ለሁሉ ነገር ይጠቅማል።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:8 探索
3
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:16
ለራስህና ለምታስተምረው ትምህርት ተጠንቀቅ፤ በእነዚህም ነገሮች ጽና፤ ይህን ብታደርግ፥ ራስህንና የሚሰሙህን ታድናለህ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:16 探索
4
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:1
መንፈስ ግን በግልጥ እንዲህ ይላል በኋለኞች ዘመናት አንዳንዶች የሚያስቱ መናፍስትንና የአጋንንትን ትምህርት ትኩረት በመስጠት እምነትን ይክዳሉ፤
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:1 探索
5
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7
ነገር ግን ከረከሰው ከዚህ ዓለም አፈ ታሪክና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አለማምድ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:7 探索
6
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:13
እስክመጣ ድረስ ቅዱሳት መጻሕፍትን ለሕዝቡ በማንበብ፥ በመምከርና በማስተማር ትጋ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 4:13 探索
主頁
聖經
計劃
影片