1
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:8
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ማንም ቢሆን ግን ለገዛ ዘመዶቹ በተለይም ለቤተ ሰቡ አባላት የማያስብ ከሆነ፥ እምነትን የካደና ከማያምን ሰው ይልቅ የባሰ ነው።
對照
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:8 探索
2
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:1
ሽማግሌን እንደ አባት አድርገህ ምከር እንጂ አትገሥጽ፤ እንዲሁም ጎልማሶችን እንደ ወንድሞች፥
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:1 探索
3
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:17
በመልካም የሚያስተዳድሩ፥ በተለይም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙ ሽማግሌዎች፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:17 探索
4
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:22
በማንም ላይ ፈጥነህ እጆችህን አትጫን፤ በሌሎችም ኃጢአት አትተባበር፤ ራስህን በንጽህና ጠብቅ።
1ኛ ወደ ጢሞቴዎስ 5:22 探索
主頁
聖經
計劃
影片