YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማቴዎስ ወንጌል 27

1

የማቴዎስ ወንጌል 27:46

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ኢየሱስ፦ “ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ?” ሲል በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ ትርጓሜውም “አምላኬ! አምላኬ! ለምን ተውከኝ?” ማለት ነው።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:46 探索

2

የማቴዎስ ወንጌል 27:51-52

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚያን ጊዜ የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ተቀዶ ከሁለት ተከፈለ፤ ምድርም ተናወጠች፤ አለቶችም ተሰነጠቁ፤ መቃብሮችም ተከፍተው ሞተው ከነበሩት ቅዱሳን ሰዎች ብዙዎች ከሞት ተነሡ።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:51-52 探索

3

የማቴዎስ ወንጌል 27:50

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ እንደገና በታላቅ ድምፅ ጮኸና ነፍሱን ሰጠ።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:50 探索

4

የማቴዎስ ወንጌል 27:54

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የመቶ አለቃውና ከእርሱም ጋር ኢየሱስን ይጠብቁ የነበሩት የምድርን መናወጥና የሆነውንም ነገር ባዩ ጊዜ እጅግ ፈርተው “በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ነበረ!” አሉ።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:54 探索

5

የማቴዎስ ወንጌል 27:45

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከስድስት ሰዓት ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ጨለማ ሆነ።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:45 探索

6

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ጲላጦስም “ታዲያ፥ መሲሕ የተባለውን ኢየሱስን ምን ላድርገው?” አላቸው። ሁሉም “ይሰቀል!” ሲሉ መለሱ። ገዢውም ለምን? “እርሱ ያደረገው በደል ምንድን ነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ይሰቀል!” እያሉ አብዝተው ጮኹ።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 27:22-23 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片