1
የማቴዎስ ወንጌል 25:40
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ንጉሡም ‘በእውነት እላችኋለሁ፤ ከእነዚህ ከወንድሞቼ አነስተኛ ለሆነው ለአንዱ እንኳ ያደረጋችኹት ሁሉ ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው!’ ሲል ይመልስላቸዋል።
對照
የማቴዎስ ወንጌል 25:40 探索
2
የማቴዎስ ወንጌል 25:21
ጌታውም ‘መልካም አደረግህ፤ አንተ ታማኝና ደግ አገልጋይ! በጥቂት ነገር ታማኝ ሆነህ ስለ ተገኘህ በብዙ ነገር ላይ እሾምሃለሁ፤ ና የጌታህን ደስታ ለመካፈል ግባ!’ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 25:21 探索
3
የማቴዎስ ወንጌል 25:29
ላለው ሰው ሁሉ ይጨመርለታል ይበዛለታልም፤ ከሌለው ሰው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል።
የማቴዎስ ወንጌል 25:29 探索
4
የማቴዎስ ወንጌል 25:13
ስለዚህ ቀኑንና ሰዓቱን ስለማታውቁ ተግታችሁ ጠብቁ።”
የማቴዎስ ወንጌል 25:13 探索
5
የማቴዎስ ወንጌል 25:35
ተርቤ ነበር፥ አብልታችሁኛል፤ ተጠምቼ ነበር፥ አጠጥታችሁኛል፤ እንግዳ ሆኜ መጣሁ፤ በቤታችሁ ተቀብላችሁኛል፤
የማቴዎስ ወንጌል 25:35 探索
6
የማቴዎስ ወንጌል 25:23
ጌታውም ‘መልካም ነው! አንተ ታማኝና መልካም አገልጋይ በጥቂት ነገር ታማኝ ሆነህ ስለ ተገኘህ በብዙ ነገር ላይ እሾምሃለሁ፤ ና የጌታህን ደስታ ለመካፈል ግባ!’ አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 25:23 探索
7
የማቴዎስ ወንጌል 25:36
ታርዤ ነበር፥ አልብሳችሁኛል፤ ታምሜ ነበር፥ ጠይቃችሁኛል፤ ታስሬ ነበር መጥታችሁ ጐብኝታችሁኛል።’
የማቴዎስ ወንጌል 25:36 探索
主頁
聖經
計劃
影片