YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የማቴዎስ ወንጌል 21

1

የማቴዎስ ወንጌል 21:22

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አምናችሁ በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ታገኛላችሁ።”

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:22 探索

2

የማቴዎስ ወንጌል 21:21

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፤ “በእውነት እላችኋለሁ፤ እምነት ቢኖራችሁና ባትጠራጠሩ በበለሲቱ ዛፍ ላይ እንደ ተደረገው ማድረግ ብቻ ሳይሆን ይህንን ተራራ እንኳ ‘ከዚህ ተነሥተህ ወደ ባሕር ተወርወር!’ ብትሉት ይሆንላችኋል።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:21 探索

3

የማቴዎስ ወንጌል 21:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከሕዝቡም ፊት ለፊት ይሄዱ የነበሩትና ከኋላ ይከተሉ የነበሩት፥ “ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ ምስጋና ይሁን! በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው! ሆሳዕና! ምስጋና በአርያም ለእግዚአብሔር ይሁን!” እያሉ ይጮኹ ነበር።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:9 探索

4

የማቴዎስ ወንጌል 21:13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ ‘ቤቴ የጸሎት ቤት ይባላል’ ተብሎ ተጽፎአል፤ እናንተ ግን የቀማኞች ዋሻ አደረጋችሁት!” አላቸው።

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:13 探索

5

የማቴዎስ ወንጌል 21:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“የጽዮን ከተማ ለምትባለው ለኢየሩሳሌም፦ ‘እነሆ! ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ በአህያይቱና በውርንጫዋ ላይ ሆኖ ወደ አንቺ ይመጣል!’ ብላችሁ ንገሩአት።”

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:5 探索

6

የማቴዎስ ወንጌል 21:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፤ “በቅዱሳት መጻሕፍት ‘ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ ዋና የማእዘን ራስ ሆነ፤ ይህም የጌታ ሥራ ነው፤ ለዐይኖቻችንም ድንቅ ነው፤’ ተብሎ የተጻፈውን ከቶ አላነበባችሁምን?

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:42 探索

7

የማቴዎስ ወንጌል 21:43

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ስለዚህ እንዲህ እላችኋለሁ፤ የእግዚአብሔር መንግሥት ከእናንተ ተወስዳ ፍሬ ለሚያፈራ ሕዝብ ትሰጣለች። [

對照

የማቴዎስ ወንጌል 21:43 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片