YouVersion 標誌
聖經計劃影片
現在就下載
語言選擇器
搜尋圖標

熱門經文出自 የዮሐንስ ወንጌል 2

1

የዮሐንስ ወንጌል 2:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ ይህን የተአምራት ሁሉ መጀመሪያ የሆነውን ተአምር በገሊላ ምድር በቃና ከተማ አደረገ፤ በዚህም ዐይነት ክብሩን ገለጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።

對照

የዮሐንስ ወንጌል 2:11 探索

2

የዮሐንስ ወንጌል 2:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም “እናቴ ሆይ! ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም” አላት።

對照

የዮሐንስ ወንጌል 2:4 探索

3

የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ አገልጋዮቹን “ጋኖቹን ውሃ ሙሉአቸው” አላቸው፤ እነርሱም እስከ አፋቸው ሞሉአቸው። ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አገልጋዮቹን፦ “በሉ አሁን ቀድታችሁ ለግብዣው ኀላፊ ስጡት” አላቸው፤ እነርሱም ወስደው ሰጡት።

對照

የዮሐንስ ወንጌል 2:7-8 探索

4

የዮሐንስ ወንጌል 2:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም “ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱትና እኔ በሦስት ቀን መልሼ እሠራዋለሁ” አላቸው።

對照

የዮሐንስ ወንጌል 2:19 探索

5

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚህ ጊዜ የገመድ ጅራፍ አበጀና ሰዎችን ሁሉ፥ ከበጎችና ከበሬዎች ጋር ከቤተ መቅደስ አስወጣቸው፤ የገንዘብ ለዋጮችንም ገንዘብ በተነ፤ ጠረጴዛዎቻቸውንም ገለባበጠ። ርግብ የሚሸጡትንም ሰዎች “ይህን ሁሉ ወዲያ ውሰዱ! የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት!” አላቸው።

對照

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 探索

上一章
下一章
YouVersion

每天鼓勵和挑戰你尋求與上帝的親密關係。

事工

關於

事業

義工

網誌

新聞

有用的連結

幫助

捐贈

聖經譯本

有聲聖經

聖經譯本語言

今日經文


此數字事工屬予

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

私隱政策使用條款
漏洞披露計劃
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主頁

聖經

計劃

影片