YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማርቆስ ወንጌል 7 的热门经文

1

የማርቆስ ወንጌል 7:21-23

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱም፦ ክፉ ሐሳብ፥ ዝሙት፥ ስርቆት፥ ሰውን መግደል፥ አመንዝራነት፥ ስግብግብነት፥ ክፋት፥ አታላይነት፥ ስድነት፥ ምቀኝነት፥ ሐሜተኛነት፥ ትዕቢት፥ ግዴለሽነት ናቸው። ይህ ሁሉ ክፉ ነገር ከሰው ልብ ይወጣል፤ ሰውንም ያረክሰዋል።”

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 7:21-23

2

የማርቆስ ወንጌል 7:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰውን የሚያረክሰው፥ ከሰው የሚወጣው ነገር ነው እንጂ ከውጪ ወደ ሰው የሚገባውስ አያረክሰውም!

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 7:15

3

የማርቆስ ወንጌል 7:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱ ግን እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “እናንተ ግብዞች! ኢሳይያስ ስለ እናንተ፥ ‘ይህ ሕዝብ በአፉ ብቻ ያከብረኛል እንጂ ልቡ ከእኔ የራቀ ነው!

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 7:6

4

የማርቆስ ወንጌል 7:7

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰው ሠራሽ ሥርዓትን እንደ እግዚአብሔር ሕግ አድርገው እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል!’ ብሎ የተናገረው ትንቢት ትክክል ነው፤

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 7:7

5

የማርቆስ ወንጌል 7:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ስለዚህ እናንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ የሰውን ወግ ትጠብቃላችሁ።”

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 7:8

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频