YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማርቆስ ወንጌል 16 的热门经文

1

የማርቆስ ወንጌል 16:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲህም አላቸው፦ “ወደ መላው ዓለም ሂዱ፤ ለሰው ሁሉ ወንጌልን አስተምሩ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:15

2

የማርቆስ ወንጌል 16:17-18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በእኔ የሚያምኑ ሁሉ እነዚህን ተአምራት ያደርጋሉ፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋም ይናገራሉ፤ እባቦችን ቢይዙ፥ ወይም የሚገድል መርዝ እንኳ ቢጠጡ አይጐዳቸውም፤ እጃቸውን በበሽተኞች ላይ ሲጭኑ በሽተኞቹ ይድናሉ።”

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:17-18

3

የማርቆስ ወንጌል 16:16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ያመነና የተጠመቀ ይድናል፤ የማያምን ግን ይፈረድበታል።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:16

4

የማርቆስ ወንጌል 16:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደቀ መዛሙርቱም በየስፍራው ሁሉ እየሄዱ አስተማሩ፤ ጌታም ከእነርሱ ጋር ይሠራ ነበር። ተአምራትንም የማድረግ ሥልጣን በመስጠት የትምህርታቸውን እውነተኛነት ያጸና ነበር።]

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:20

5

የማርቆስ ወንጌል 16:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱ ግን እንዲህ አላቸው፦ “አይዞአችሁ፥ አትደንግጡ፤ እናንተ የምትፈልጉት ተሰቅሎ የነበረውን የናዝሬቱን ኢየሱስን እንደ ሆነ ዐውቃለሁ፤ እርሱ ተነሥቶአል፤ እዚህ የለም፤ የተቀበረበትም ቦታ ይኸውላችሁ፤ ተመልከቱ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:6

6

የማርቆስ ወንጌል 16:4-5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ይህንንም ያሉት መቃብሩ የተዘጋበት ድንጋይ እጅግ ትልቅ ስለ ነበረ ነው፤ ቀና ብለውም በተመለከቱ ጊዜ ግን ድንጋዩ ወደ ጐን ተንከባሎ አዩት። ወደ መቃብሩም በገቡ ጊዜ ነጭ ልብስ የለበሰ ጐልማሳ በስተቀኝ በኩል ተቀምጦ በማየታቸው ደነገጡ።

对照

探索 የማርቆስ ወንጌል 16:4-5

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频