YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማቴዎስ ወንጌል 24 的热门经文

1

የማቴዎስ ወንጌል 24:12-13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ከክፋት ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች። እስከ መጨረሻ በትዕግሥት የሚጸና ግን ይድናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:12-13

2

የማቴዎስ ወንጌል 24:14

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ለሕዝቦች ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የእግዚአብሔር መንግሥት ወንጌል በመላው ዓለም ይሰበካል፤ በዚያን ጊዜ መጨረሻው ይመጣል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:14

3

የማቴዎስ ወንጌል 24:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የጦርነትን ድምፅና የጦርነትን ወሬ ትሰማላችሁ፤ ይህ ሁሉ መሆን ስላለበት አትደንግጡ፤ መጨረሻው ግን ገና ነው።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:6

4

የማቴዎስ ወንጌል 24:7-8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሕዝብ በሕዝብ ላይ፥ መንግሥትም በመንግሥት ላይ በጦርነት ይነሣል፤ በልዩ ልዩ ስፍራ ራብና የምድር መናወጥ ይሆናል። ይህም ሁሉ እንደ ምጥ ጣር ያለ የጭንቅ መጀመሪያ ይሆናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:7-8

5

የማቴዎስ ወንጌል 24:35

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሰማይና ምድር ያልፋሉ፤ ቃሌ ግን አያልፍም።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:35

6

የማቴዎስ ወንጌል 24:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ብዙዎች ‘እኔ መሲሕ ነኝ!’ እያሉ በስሜ ይመጣሉ፤ ብዙ ሰዎችንም ያሳስታሉ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:5

7

የማቴዎስ ወንጌል 24:9-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚያን ጊዜ ሰዎች ለመከራ አሳልፈው ይሰጡአችኋል፤ ይገድሉአችኋል፤ ስለ ስሜም በሕዝቦች ሁሉ ዘንድ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። በዚያን ጊዜ ብዙዎች ሃይማኖታቸውን በመካድ ይሰናከላሉ፤ አንዱ ሌላውን አሳልፎ ይሰጣል፤ ሰዎችም እርስ በርሳቸው ይጣላሉ። ብዙ ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉ፤ ብዙዎችንም ያሳስታሉ፤

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:9-11

8

የማቴዎስ ወንጌል 24:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “ማንም ሰው እንዳያሳስታችሁ ተጠንቀቁ!

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:4

9

የማቴዎስ ወንጌል 24:44

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲሁም የሰው ልጅ በማታስቡት ሰዓት ስለሚመጣ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:44

10

የማቴዎስ ወንጌል 24:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንግዲህ ጌታችሁ በየትኛው ቀን እንደሚመጣ አታውቁምና ተግታችሁ ጠብቁ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:42

11

የማቴዎስ ወንጌል 24:36

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰዓት ግን ከአብ በቀር የሰማይ መላእክት ቢሆኑ፥ ወልድም ቢሆን፥ ማንም የሚያውቅ የለም።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:36

12

የማቴዎስ ወንጌል 24:24

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሐሰተኞች መሲሖችና ሐሰተኞች ነቢያት ይነሣሉ፤ እነርሱ ቢቻላቸውስ የእግዚአብሔርን ምርጦች እንኳ ለማሳሳት ታላላቅ ተአምራትንና ድንቅ ነገሮችን ያሳያሉ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:24

13

የማቴዎስ ወንጌል 24:37-39

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በኖኅ ዘመን እንደ ነበረው ዐይነት፥ የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜም እንዲሁ ይሆናል። በዚያን ዘመን፥ ከጥፋት ውሃ በፊት ኖኅ ወደ መርከብ እስከ ገባበት ቀን ድረስ ሰዎች ሲበሉና ሲጠጡ፥ ሲያጋቡና ሲያጋቡ ነበር። የጥፋት ውሃ መጥቶ ሁሉንም ጠራርጎ እስከ ወሰዳቸው ድረስ አላወቁም ነበር፤ የሰው ልጅ አመጣጥም ልክ እንዲሁ ይሆናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 24:37-39

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频