YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማቴዎስ ወንጌል 18 的热门经文

1

የማቴዎስ ወንጌል 18:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሁለት ወይም ሦስት ሆነው በስሜ በሚሰበሰቡበት ስፍራ እኔ በመካከላቸው እገኛለሁ።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:20

2

የማቴዎስ ወንጌል 18:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም እላችኋለሁ፤ ከእናንተ ሁለቱ በምድር ላይ ማናቸውንም ነገር ለመለመን ተስማምተው ቢጸልዩ፥ በሰማይ ያለው አባቴ ይፈጽምላቸዋል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:19

3

የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም አንድ ሕፃን ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤ እንዲህም አለ፦ “በእውነት እላችኋለሁ፦ ካልተለወጣችሁና እንደ ሕፃናት ካልሆናችሁ ከቶ ወደ መንግሥተ ሰማይ አትገቡም።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:2-3

4

የማቴዎስ ወንጌል 18:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንደዚህ ሕፃን ራሱን ዝቅ የሚያደርግ በመንግሥተ ሰማይ ታላቅ ይሆናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:4

5

የማቴዎስ ወንጌል 18:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንደዚህ ያለውን ሕፃን በስሜ የሚቀበል እኔን ይቀበላል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:5

6

የማቴዎስ ወንጌል 18:18

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“በእውነት እላችኋለሁ፤ በምድር የምታስሩት በሰማይ የታሰረ ይሆናል፤ በምድር የምትፈቱትም በሰማይ የተፈታ ይሆናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:18

7

የማቴዎስ ወንጌል 18:35

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“እንግዲህ እናንተም እያንዳንዳችሁ ወንድማችሁን ከልብ ይቅር ባትሉ በሰማይ ያለው አባቴም እንዲሁ ያደርግባችኋል።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:35

8

የማቴዎስ ወንጌል 18:6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ማንም ሰው በእኔ ከሚያምኑት ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን ከሚያስት ከባድ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ላይ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር ቢጣልና ቢሰጥም ይሻለዋል።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:6

9

የማቴዎስ ወንጌል 18:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “እስቲ ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው መቶ በጎች ቢኖሩትና ከእነርሱ አንዱ ቢጠፋበት ዘጠና ዘጠኙን በተራራ ላይ ትቶ የጠፋውን አንዱን ለመፈለግ አይሄድምን?

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 18:12

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频