YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማቴዎስ ወንጌል 14 的热门经文

1

የማቴዎስ ወንጌል 14:30-31

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የነፋሱን ኀይል አይቶ ፈራ፤ ወደ ባሕሩ ውስጥ መስጠም በጀመረ ጊዜ “ጌታ ሆይ! አድነኝ!” ሲል ጮኸ። ኢየሱስ ወዲያውኑ እጁን ዘርግቶ ያዘውና፦ “አንተ እምነት የጐደለህ! ስለምን ተጠራጠርክ?” አለው።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:30-31

2

የማቴዎስ ወንጌል 14:30

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የነፋሱን ኀይል አይቶ ፈራ፤ ወደ ባሕሩ ውስጥ መስጠም በጀመረ ጊዜ “ጌታ ሆይ! አድነኝ!” ሲል ጮኸ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:30

3

የማቴዎስ ወንጌል 14:27

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም ወዲያውኑ “አይዞአችሁ! እኔ ነኝ፤ አትፍሩ!” አላቸው።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:27

4

የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ፥ “ጌታ ሆይ! አንተስ ከሆንክ በባሕሩ ላይ እየተራመድኩ ወደ አንተ እንድመጣ እዘዘኝ!” አለው። ኢየሱስም “ና!” አለው። ስለዚህ ጴጥሮስ ከጀልባው ወርዶ ወደ ኢየሱስ ለመሄድ በባሕሩ ላይ ተራመደ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:28-29

5

የማቴዎስ ወንጌል 14:33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በጀልባውም ውስጥ የነበሩት ሁሉ “በእርግጥ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ!” ብለው ለኢየሱስ ሰገዱለት።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:33

6

የማቴዎስ ወንጌል 14:16-17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ ግን፦ “እናንተ የሚበሉትን ስጡአቸው እንጂ እነርሱ እንዲሁ ሊሄዱ አይገባም!” አላቸው። ደቀ መዛሙርቱም “እኛ እዚህ ያለን አምስት እንጀራና ሁለት ዓሣ ብቻ ነው” አሉት።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:16-17

7

የማቴዎስ ወንጌል 14:18-19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም “እነርሱኑ ወደ እኔ አምጡልኝ!” አላቸው። ከዚህ በኋላ ሕዝቡ በመስኩ ላይ እንዲቀመጡ አዘዘ፤ አምስቱን እንጀራና ሁለቱን ዓሣ አንሥቶ ወደ ሰማይ አሻቅቦ አየና የምስጋና ጸሎት አደረገ፤ እንጀራውንም ቈርሶ ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፤ ደቀ መዛሙርቱም ለሕዝቡ ዐደሉ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:18-19

8

የማቴዎስ ወንጌል 14:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሁሉም በልተው ጠገቡ፤ የተረፈውን ፍርፋሪ፥ ደቀ መዛሙርቱ በዐሥራ ሁለት መሶብ ሞልተው አነሡ።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 14:20

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频