YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የማቴዎስ ወንጌል 12 的热门经文

1

የማቴዎስ ወንጌል 12:36-37

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በእውነት እላችኋለሁ፤ ሰዎች በግዴለሽነት በሚናገሩት በያንዳንዱ ቃል በፍርድ ቀን ይጠየቁበታል። ከቃልህ የተነሣ ይፈረድልሃል፤ ከቃልህም የተነሣ ይፈረድብሃል።”

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 12:36-37

2

የማቴዎስ ወንጌል 12:34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እናንተ የእባብ ልጆች! ክፉዎች ስትሆኑ መልካም ነገር መናገር እንዴት ትችላላችሁ? ሰው በአፉ የሚናገረው በልቡ ሞልቶ የተረፈውን ነው።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 12:34

3

የማቴዎስ ወንጌል 12:35

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“መልካም ሰው ከመልካም መዝገቡ፥ መልካም ነገርን ያወጣል፤ ክፉ ሰውም ከክፉ መዝገቡ ክፉ ነገርን ያወጣል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 12:35

4

የማቴዎስ ወንጌል 12:31

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስለዚህ ሰው የሚያደርገው ማናቸውም ኃጢአት ወይም የስድብ ቃል ሁሉ ይቅር ይባልለታል እላችኋለሁ፤ በመንፈስ ቅዱስ ላይ የስድብ ቃል የሚናገር ሰው ግን በደሉ ይቅር አይባልለትም።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 12:31

5

የማቴዎስ ወንጌል 12:33

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“ዛፍ ሁሉ በፍሬው ስለሚታወቅ መልካም ዛፍ ይኑራችሁ፤ ፍሬውም መልካም ይሆናል፤ ዛፉ መጥፎ ከሆነ ግን ፍሬውም መጥፎ ይሆናል።

对照

探索 የማቴዎስ ወንጌል 12:33

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频