YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የሉቃስ ወንጌል 5 的热门经文

1

የሉቃስ ወንጌል 5:4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ንግግሩንም ከጨረሰ በኋላ ስምዖንን፦ “ጀልባዋን ወደ ጥልቁ ባሕር ራቅ አድርገህ አንተና ጓደኞችህ ዓሣ ለማጥመድ መረባችሁን ጣሉ፤” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:4

2

የሉቃስ ወንጌል 5:5-6

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስምዖንም “መምህር ሆይ! ሌሊቱን ሙሉ ስንደክም አድረን ምንም አልያዝንም፤ አንተ ካልክ ግን፥ እነሆ! መረቡን እንጥላለን፤” አለው። መረቡን በጣሉ ጊዜ መረቡ እስኪቀደድ ድረስ እጅግ ብዙ ዓሣ ያዙ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:5-6

3

የሉቃስ ወንጌል 5:16

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱ ግን በየጊዜው ብቻውን ወደ በረሓ እየሄደ ይጸልይ ነበር።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:16

4

የሉቃስ ወንጌል 5:32

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እኔ የመጣሁት ኃጢአተኞችን ወደ ንስሓ ለመጥራት ነው እንጂ ጻድቃንን ለመጥራት አይደለም።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:32

5

የሉቃስ ወንጌል 5:8

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ስምዖን ጴጥሮስ ይህን ባየ ጊዜ በኢየሱስ ፊት ተንበርክኮ፥ “ጌታ ሆይ፥ እኔ ኃጢአተኛ ስለ ሆንኩ ወደ እኔ አትቅረብ!” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:8

6

የሉቃስ ወንጌል 5:31

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስም እንዲህ ሲል መለሰላቸው፦ “በሽተኞች እንጂ ጤነኞች ሐኪም አያስፈልጋቸውም፤

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:31

7

የሉቃስ ወንጌል 5:11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እነርሱም ጀልባዎቹን ወደ ምድር ካስጠጉ በኋላ ሁሉን ነገር ትተው የኢየሱስ ተከታዮች ሆኑ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:11

8

የሉቃስ ወንጌል 5:12-13

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

አንድ ቀን ኢየሱስ በአንዲት ከተማ ውስጥ ሳለ ገላውን ለምጽ የወረሰው አንድ ሰው ወደ እርሱ መጣ፤ ኢየሱስን ባየው ጊዜ በግንባሩ ተደፍቶ ጌታ ሆይ፥ “ብትፈቅድስ ልታነጻኝ ትችላለህ፤” ሲል ለመነው። ኢየሱስም እጁን ዘርግቶ ዳሰሰውና “ፈቅጃለሁ ንጻ!” አለው። ሰውዬውም ወዲያውኑ ከለምጹ ነጻ።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:12-13

9

የሉቃስ ወንጌል 5:15

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

የኢየሱስ ዝና ግን ከምንጊዜውም ይበልጥ ተሰማ፤ ብዙ ሰዎችም እርሱን ለመስማትና ከበሽታቸውም ለመዳን ፈልገው ይሰበሰቡ ነበር።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 5:15

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频