YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የሉቃስ ወንጌል 22 的热门经文

1

የሉቃስ ወንጌል 22:42

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

“አባት ሆይ! ፈቃድህ ቢሆን ይህን የመከራ ጽዋ ከእኔ አርቅልኝ፤ ግን የአንተ ፈቃድ ይሁን እንጂ የእኔ ፈቃድ አይሁን።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:42

2

የሉቃስ ወንጌል 22:32

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ነገር ግን የአንተ እምነት እንዳይጠፋ እኔ ለአንተ እጸልያለሁ፤ እንደገና በተመለስህ ጊዜ ወንድሞችህን አጽና።”

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:32

3

የሉቃስ ወንጌል 22:19

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቀጥሎም ኢየሱስ ኅብስት አንሥቶ ከአመሰገነ በኋላ፤ ቈርሶ ለደቀ መዛሙርቱ “እንካችሁ፤ ይህ ለእናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” ብሎ ሰጣቸው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:19

4

የሉቃስ ወንጌል 22:20

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ ሰጣቸውና እንዲህ አላቸው፤ “ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው ደሜ የሚፈጸም አዲስ ኪዳን ነው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:20

5

የሉቃስ ወንጌል 22:44

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ልቡም በጣም ተጨንቆ በብርቱ ይጸልይ ነበር፤ ላቡም እንደ ደም ሆኖ ወደ መሬት ይንጠባጠብ ነበር።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:44

6

የሉቃስ ወንጌል 22:26

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እናንተ ግን እንደ እነርሱ ልትሆኑ አይገባም፤ ይልቅስ ከእናንተ መካከል ትልቅ የሆነ እንደ ትንሽ ይሁን፤ አለቃ የሆነም እንደ አገልጋይ ይሁን።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:26

7

የሉቃስ ወንጌል 22:34

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ኢየሱስ ግን “ጴጥሮስ ሆይ! ዛሬ ዶሮ ሳይጮኽ ‘አላውቀውም’ ብለህ ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ እልሃለሁ” አለው።

对照

探索 የሉቃስ ወንጌል 22:34

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频