YouVersion 标志
圣经计划视频
获取软件
选择语言
搜索图标

የዮሐንስ ወንጌል 1 的热门经文

1

የዮሐንስ ወንጌል 1:12

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ይሁን እንጂ ለተቀበሉትና በስሙ ላመኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች የመሆንን መብት ሰጣቸው።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:12

2

የዮሐንስ ወንጌል 1:1

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቃል በመጀመሪያ ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ይህም ቃል እግዚአብሔር ነበረ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:1

3

የዮሐንስ ወንጌል 1:5

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ብርሃን በጨለማ ያበራል፤ ጨለማም ብርሃንን አያሸንፈውም።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:5

4

የዮሐንስ ወንጌል 1:14

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በመካከላችን ኖረ፤ የአባቱ አንድያ ልጅ በአባቱ ዘንድ እንዳለው ያለውን ክብሩን አይተናል።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:14

5

የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሁሉ ነገር በእርሱ ተፈጠረ፤ ከተፈጠረው ሁሉ፥ አንድም ነገር ያለ እርሱ የተፈጠረ የለም። በእርሱ ሕይወት ነበረ፤ ይህም ሕይወት የሰዎች ብርሃን ነበረ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:3-4

6

የዮሐንስ ወንጌል 1:29

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

በማግስቱ ዮሐንስ ኢየሱስን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ፦ “እነሆ፥ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ ይህ ነው!

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:29

7

የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

እርሱም በዓለም ነበረ፤ ዓለምም የተፈጠረው በእርሱ ነው፤ ዓለም ግን አላወቀውም። ወደ ወገኖቹ መጣ ወገኖቹ ግን አልተቀበሉትም።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:10-11

8

የዮሐንስ ወንጌል 1:9

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ለሰው ሁሉ የሚያበራው እውነተኛው ብርሃን ወደ ዓለም እየመጣ ነበር።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:9

9

የዮሐንስ ወንጌል 1:17

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አማ05

ሕግ በሙሴ በኩል ተሰጠ፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል መጣ።

对照

探索 የዮሐንስ ወንጌል 1:17

上一章
下一章
YouVersion

我们要鼓励、挑战你每天亲近上帝。

事工

关于我们

就职机会

义工

博客

新闻区

有用链接

帮助

捐赠

圣经译本

音频圣经

译本语言

今日经文


此数字事工属于

Life.Church
English (US)

©2025 Life.Church / YouVersion

隐私政策使用条款
漏洞披露方案
FacebookTwitterInstagramYouTubePinterest

主页

圣经

计划

视频